የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት
Addis Ababa Abattoirs Enterprise

በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት 15ኛዉ የባንዲራ ቀን ‹‹ሰንደቅ አላማችን የብዝሀነታችን መገለጫ፤የሉአላዊነታችን ምሰሶ›› በሚል መሪ ቃል ተክብሯል፡፡
በሥነ-ሥርዓቱ ላይም የድርጅቱ ሰራተኞችና የስራ ሃላፊዎች በመገኘት ባንዲራ በመስቀል እና የኢትዮጵያ ህዝብ መዝሙር በጋራ በመዘመር አክብረዉት ዉለዋል፡፡

ዲዛይን እና የተገነባው በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት