ድርጅቱ IFRS በመተግበር ሂደት ላይ ጥሩ አፈፃፀም ማሳየቱ ተገለፀ፡፡
ድርጅቱ IFRS በመተግበር ሂደት ላይ ጥሩ አፈፃፀም ማሳየቱ ተገለፀ፡፡የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት IFRS/International Financial Reporting Standards / በመተግበር ረገድ ጥሩ አፈፃፀም ማሳየቱን የኤክስፕሬስ አማካሪ ድርጅት ከፍተኛ ባለ ሞያ የሆኑቱን አቶ አብርሃም አለባቸው ገለፁ፡፡ይህ የገለፁት የ አዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት IFRS ተግባራዊ በማድረጉ ሂደት ድርጅታቸው ሲሰጠው የነበረው የማማከር ስራ በማጠናቀቁ ምክንያት...




Visit Today : 3
Visit Yesterday : 125
This Month : 638
Total Visit : 13322