ዓለም አቀፍ የፀረ ኤች አይ ቪ /ኤድስ/ ቀን በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ሰራተኞች ታስቦ ዋለ!
ዓለም አቀፍ የፀረ ኤች አይ ቪ /ኤድስ/ ቀን በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ሰራተኞች ታስቦ ዋለ! የዓለም ኤድስ ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ35ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ34ኛ ጊዜ በተለያዩ መርሃ-ግብሮች በመከበር ላይ ይገኛል። የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ሰራተኞች ‹‹ኤች አይ ቪን ለመግታት፣አለም አቀፋዊ ትብብር፣የጋራ ኃላፊነት››በሚል መሪ ቃል ዕለቱን በማሰብ በድርጅቱ የመሰብሰቢያ...