በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት 15ኛዉ የባንዲራ ቀን
በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት 15ኛዉ የባንዲራ ቀን ‹‹ሰንደቅ አላማችን የብዝሀነታችን መገለጫ፤የሉአላዊነታችን ምሰሶ›› በሚል መሪ ቃል ተክብሯል፡፡በሥነ-ሥርዓቱ ላይም የድርጅቱ ሰራተኞችና የስራ ሃላፊዎች በመገኘት ባንዲራ በመስቀል እና የኢትዮጵያ ህዝብ መዝሙር በጋራ በመዘመር አክብረዉት ዉለዋል፡፡
በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት 15ኛዉ የባንዲራ ቀን ‹‹ሰንደቅ አላማችን የብዝሀነታችን መገለጫ፤የሉአላዊነታችን ምሰሶ›› በሚል መሪ ቃል ተክብሯል፡፡በሥነ-ሥርዓቱ ላይም የድርጅቱ ሰራተኞችና የስራ ሃላፊዎች በመገኘት ባንዲራ በመስቀል እና የኢትዮጵያ ህዝብ መዝሙር በጋራ በመዘመር አክብረዉት ዉለዋል፡፡
መስከረም 2፤ቀን 2015 ዓ.ምድርጅቱ በበዓላት ወቅት በቁጥር በዛ ያሉ እንስሳቶችን በማረድ ንፅህናውን የጠበቀ እና የተመረመረ ስጋ ለህብረተሰቡ እንደሚያቀርብ ይታወቃል፡፡ስለሆነም በሁለቱ ተከታታይ ቀናት ማለትም ጳጉሜ 4 እና 5 በድምሩ 3798 ትላልቅ እንስሳት ፣ 4,432 ትናንሽ እንስሳት/ በግ እና ፍየል/ በጥቅሉ 8,230 የእንስሳት እርድ መከናወኑን አስታዉቋል፡፡ የድርጅቱ የስጋ ስርጭትና የእርድ አገልግሎት የስራ...
ጳጉሜ 3፤ቀን 2014 ዓ.ም በዓሉን ምክንያት በማድረግ ከ 6 ሺ እስከ 7 ሺ የሚሆን የእንስሳት ዕርድ ይከናወናል ተብሎ ይጠበቃል ሲሉ የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሰይድ እንድሪስ ገልፀዋል። ለኅብረተሰቡ ንፅህናውን የጠበቀ የእርድ አገልግሎት በፍጥነት እና በቅልጥፍና ለማቅረብ የእርድ መሳሪያዎች እንዲሁም የስጋ መጓጓዣ መኪናዎች ዝግጁ መሆናቸውን ስራ አስኪያጁ ተናግረዋል፡፡ በዕለቱ የሰው...
የደንበኞች እርካታ በአስተማማኝ ሁኔታ የደንበኞች እርካታ በአስተማማኝ ሁኔታ ለማረጋገጥእየሰራ መሆኑን ድርጅቱ አስታወቀ።የድርጅቱ ኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ጥበበ ጥሩነህ እንደገለፁት የደንበኞች እርካታ በአስተማማኝ ሁኔታ ለማረጋገጥእየሰራ መሆኑን ና በዚህም መሰረት የጥሪ ማእከልና የደንበኞች ቅሬታ ማስተናገጃ ስርዓት ዘርግቶ ወደ ተግባር ለመግባት ዝግጅት መጨረሱን አያይዞ ገልፅዋል ይህ ተግባራዊ ሲሆን ደንበኞች በቀላሉ መረጃ...
በአዲስ አበባ በሚገኙ ስጋ ቤቶች ዛሬ ማለዳ የተፈጠረው ግርግር ምንድን ነው? ( በኢትዮ ኤፍ ኤም የቀረበ ) ዛሬ ማለዳ ጀምሮ በከተማዋ ያሉ ስጋ ቤቶች ከቄራ ድርጅት ውጪ እርድ እየተፈጸመ ለህብረተሰቡ እየተሸጡ ነው የሚል ጥቆማ የደረሰው የአዲስ አበባ ፖሊስ ስጋ ቤቶችን በመፈተሽ ላይ ይገኛል። እስካሁን በተደረገው አሰሳም ከፍተኛ መጠን ያለው ጤንነቱ...
ሙሉ ለሙሉ የእጅ ንክኪ የሌለዉ የእጅ መታጠቢያ የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የኮቪድ 19 ወረርሺኝን ለመከላከል ካከናወናቸዉ የተለያዩ ተግባራት ዉስጥ ሙሉ ለሙሉ የእጅ ንክኪ የሌለዉ የእጅ መታጠቢያ አዘጋጅቶ ጥቅም ላይ አዉሏል
የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በላከልን መልዕክት ይህን ወቅት በመደጋገፍ ለማለፍ ሀገራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ እንደሆነ አሳውቆናል። በሌላ በኩል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በርካታ ስራዎች እየተሰሩ እንደሆነ ገልጾልናል ድጋፍ እና እገዛን በሚመለከት ፦ – ድርጅቱ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መከላከል እና መቆጣጠርን በተመለከት በርካታ ስራዎችን እየሰራ እንደሆነ ገልጿል። – ድርጅቱ በሚገኝባቸው ወረዳዎች እና አጎራባች...
የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በክረምት በጎ ፍቃድ የቤት እድሳት የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በክረምት በጎ ፍቃድ የቤት እድሳት ላደረገላቸዉና ከየክፍከ ከተማ ለተመረጡ ቤተሰቦች የዱቄትና ዘይት የምግብ ሸቀጦች ድጋፍ የፋሲካን በዓል አስታኮ ድጋፍ አድርጎላቸዋል፡፡
በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የሚገነባው አዲሱ ቄራ ፕሮጀክት አካባቢ ከሚኖሩ ነዋሪዎች ጋር ውይይት አካሄደ በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የሚገነባው አዲሱ ቄራ ፕሮጀክት አካባቢ ከሚኖሩ ነዋሪዎች ጋር ውይይት አካሄደ፡፡ በአዲሱ ቄራ ፕሮጀክት በሚገነባበት ቦታ አካባቢ የሚኖሩ ነዋሪች ጋር የውይይትና ምክክር መድረክ ተካሂዷል፡፡ በውይይት ላይ ተገኝተው ማብራሪያ የሰጡት የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል...
በአዲስ አበባ ቄራዎች የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ ተገለጸ በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተለያዩ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የድርጅቱ የኪኒሊክ ሓላፊ አቶ ማቲዎስ ግርማ አስታወቁ፡፡ ሃላፊዉ አያይዘዉ እንደገጹት በአለማችን እንዲሁም በአገራችን ከፍተኛ ስጋት ደቅኖ የሚገኘዉን የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል ከፍተኛ ስራ እየተሰራ እንደሚገኝ በመግለጽ በዚህም መሰረት በድርጅታችን...







Visit Today : 8 |
Visit Yesterday : 125 |
This Month : 643 |
Total Visit : 13327 |